Addis Ababa No.1 Primary and Middle School
Home የአዲስ አበባ ቁ.1 የመጀመሪያና መካከለኛ ት/ቤት መምህርት በከተማ ደረጃ የሜዳሊያ ተሸላሚ ሆኑ

የአዲስ አበባ ቁ.1 የመጀመሪያና መካከለኛ ት/ቤት መምህርት በከተማ ደረጃ የሜዳሊያ ተሸላሚ ሆኑ

11th May, 2025

በፈጠራ ስራ የተካነ ትጉህ ትውልድ ለሀገር ብልፅግና በሚል መሪ በወዳጅ ፓርክ የአአቁ-1 ት/ቤት መምህራን እና ተማሪዎች በድምቀት አክብረዋል። የትምህርት ቤታችን መምህርት የሆኑት መምህርት ሶረቲ ተረፈ በፈጠሩት ኦፍ ላይን ዳታ ቤዝ ከከተማ ሁለተኛ በመውጣት የሜዳሊያና የምስክር ወረቀት ተሸላሚ ሆነዋል። ተያይዞም የትምህርት ቤታችን አስዳደር ለመህራኑ፣ለተማሪዎች እና ወላጆች ምስጋናና የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል።  

 16/08/2017

.

Copyright © All rights reserved.

Created with