Addis Ababa No.1 Primary and Middle School
Home የእውቀት ሽግግር በአዲስ አበባ ቁጥር 1 ት/ቤት

የእውቀት ሽግግር በአዲስ አበባ ቁጥር 1 ት/ቤት

10th May, 2025

በየሳምንቱ ሠኞ ማለዳ በሚደረገው የእውቀት ሽግግር በአዲስ አበባ ቁጥር 1 ት/ቤት የስኬታማነት መርሆዎች በሚል ርዕስ ላይ ውይይት ተደረገ። በመማር ማስተማር ም/ር/መምህር ስለሺ ሆርዶፋ የስኬታማነት መርሆችን ከልምዳቸው አካፍለዋል። ከተሳታፊዎችም ጥያቄዎች እና ሀሳብ በማንሳት ሰፊ ውይይት ተድደርጓል

.

Copyright © All rights reserved.

Created with